የሀገር ውስጥ ዜና

ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፂዮን አዋሽ የብረታ ብረት ማምረቻ ፋብሪካን ጎበኙ

By Tibebu Kebede

December 17, 2019

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 4፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል መቐለ የሚገኘውን አዋሽ የብረታ ብረት ማምረቻ ፋብሪካን በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል።

በጉብኝቱ ዶክተር ደብረፂዮንን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ የስራ ሃላፊዎች እና የአከባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።