የሀገር ውስጥ ዜና

በባህር ዳር ከተማ ለ1 ሺህ አቅመ ደካማ ወገኖች ድጋፍ ተደረገ

By Feven Bishaw

June 29, 2020

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ለ1 ሺህ አቅመ ደካማ ወገኖች ድጋፍ አደረገ፡፡

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ለእያንዳንዳቸው 50 ኪሎ ግራም ዱቄት እና 5 ሊትር ዘይት ድጋፍ መደረጉን አስታውቀዋል።