የሀገር ውስጥ ዜና

በባህር ዳር ከተማ 449 ህገ ወጥ ሽጉጦች ተያዙ

By Tibebu Kebede

December 17, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባህር ዳር ከተማ 449 ህገ ወጥ ሽጉጦችና የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ።

በባህርዳር ከተማ አባይ ማዶ ሰማዕታት አካባቢ ከአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ 449 ህገ ወጥ ሽጉጦች መያዛቸውን የአማራ ክልል የሰላምና የህዝብ ደህንነት ጉዳዮች ቢሮ አስታውቋል።