የሀገር ውስጥ ዜና

በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

December 17, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።

የውይይት መድረኩ በሁለቱም ክልሎች ባሉ ዩኒቨርስቲዎችበሚከሰቱ ግጭቶች ዙሪያ በመምከር የመፍትሄ ሃሳብ ለመጠቆም ያለመ መሆኑ ተገልጿል።