አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ60 በላይ አባላትን የያዘው የኢትዮጵያ የባህል ቡድን ኤርትራ ገብቷል።
አስመራ ሲገባም የኤርትራ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውለታል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ60 በላይ አባላትን የያዘው የኢትዮጵያ የባህል ቡድን ኤርትራ ገብቷል።
አስመራ ሲገባም የኤርትራ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውለታል።