አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሚድሮክ ኢትዮጵያ ግሩፕ የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ በአዲስ አበባ ከተማ እያቀረበ ይገኛል።
ግሩፑ መንግስት በምግብ ዘይት ላይ የጣለውን ታክስና ቀረጥ በማንሳቱ 5 ሊትሩን የምግብ ዘይት በ330 ብር ለሸማቶች እያቀረበ እንደሚገኝ ነው የተገለፀው።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሚድሮክ ኢትዮጵያ ግሩፕ የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ በአዲስ አበባ ከተማ እያቀረበ ይገኛል።
ግሩፑ መንግስት በምግብ ዘይት ላይ የጣለውን ታክስና ቀረጥ በማንሳቱ 5 ሊትሩን የምግብ ዘይት በ330 ብር ለሸማቶች እያቀረበ እንደሚገኝ ነው የተገለፀው።