Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ቡና አርባ ምንጭ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና አርባ ምንጭ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ፡፡

10 ሠዓት ላይ በተከናወነው ጨዋታ ለኢትዮጵያ ቡና የማሸነፊያ ግቦቹን ከዕረፍት መልስ ዲቫይን ዋቹኩዋ እና ኦካይ ጁል አስቆጥረዋል፡፡

በተመሳሳይ ምሽት 1 ሠዓት ላይ በተደረገ ጨዋታ ባሕር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡

ለባሕር ዳር ከተማ ግቦቹን  ፍሬው ሰለሞን፣ ጄሮም ፊሊፕ እና ሙጂብ ቃሲም አስቆጥረዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.