የሀገር ውስጥ ዜና

1 ሺህ 443 ኢትዮጵያውያን እስረኞች ከታንዛኒያ ወደ ሀገር ቤት ሊመለሱ ነው

By Tibebu Kebede

December 17, 2019

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 443 ኢትዮጵያውያን እስረኞች ከታንዛኒያ ወደ ሀገር ቤት ሊመለሱ መሆኑን በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

ኤምባሲው መቀመጫውን በታንዛኒያ ካደረገው የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ልኡክ እንዲሁም ከአለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር ነውኢትዮጵያውያኑን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው የሚመልሰው።