Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ንግድ ድርድር ዝግጅት በጄኔቫ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች ልዑካን ቡድን በጄኔቫ የዓለም ንግድ ድርድር ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡

በቅርቡ ኢትዮጵያ የምታካሂደው 5ኛው የስራ ቡድን ስብሰባን ስኬታማ ለማድረግ ከአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ካናዳ፣ ኒውዚላንድ እና አውሮፓ ህብረት የንግድ ተደራዳሪዎች ጋር ፍሬያማ ውይይት ተደርጓል፡፡

ይህን መሰል ውይይቶች ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል የምታደርገውን ድርድር ያቀላጥፋል ተብሎ እንደሚታመን ከጉምሩክ ኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.