አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ኬንያውያን ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ የፋይናንስ፣ የአምራች፣ የአቅርቦት፣ የህክምና ዕቃዎች ምርትና ሽያጭ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ላይ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰሳቸው ተገልጿል።
በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዛሬው ዕለት ከ60 በላይ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ ኩባንያዎች የተሳተፉበት የቢዝነስ ወርክሾፕ አካሂዷል።
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ኬንያውያን ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ የፋይናንስ፣ የአምራች፣ የአቅርቦት፣ የህክምና ዕቃዎች ምርትና ሽያጭ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ላይ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰሳቸው ተገልጿል።
በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዛሬው ዕለት ከ60 በላይ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ ኩባንያዎች የተሳተፉበት የቢዝነስ ወርክሾፕ አካሂዷል።