የሀገር ውስጥ ዜና

ዩኒቨርሲቲዎች ሰላማዊ እንዲንሆኑ የበኩላቸውን እንደሚወጡ የኦሮሚያና አማራ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ

By Tibebu Kebede

December 17, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ እንዲንሆን የበኩላቸውን እንደሚወጡ በኦሮሚያ እና አማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ።

በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ ከትናንት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ ቆይቷል።

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ እንዲንሆን የበኩላቸውን እንደሚወጡ በኦሮሚያ እና አማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ።

በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ ከትናንት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ ቆይቷል።