አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ እንዲንሆን የበኩላቸውን እንደሚወጡ በኦሮሚያ እና አማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ።
በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ ከትናንት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ ቆይቷል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ እንዲንሆን የበኩላቸውን እንደሚወጡ በኦሮሚያ እና አማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ።
በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ ከትናንት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ ቆይቷል።