አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ 2012ቱ ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የአራት ፓርቲዎች ጥምረት የሆነው መድረክ እና የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የፖለቲካ ፓርቲዎች ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ በየአምስት ዓመቱ ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ እንዲካሄድ የሀገሪቱ ህገ መንግስት ይደነግጋል።
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ 2012ቱ ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የአራት ፓርቲዎች ጥምረት የሆነው መድረክ እና የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የፖለቲካ ፓርቲዎች ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ በየአምስት ዓመቱ ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ እንዲካሄድ የሀገሪቱ ህገ መንግስት ይደነግጋል።