Fana: At a Speed of Life!

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የጥምቀት በዓል በአዲስ አበባ ልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተከበረ።

በዓሉ የሀይማኖት አባቶች፣ የእምነቱ ተከታዮች ምዕምናንና ሌሎች እንግዶች በተገኙበት በቅዳሴ፣ በፀሎት፣ በዝማሬ፣ በምስጋና እና ሌሎች ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው በድምቀት የተከበረው።

በዓሉ በመላ ሀገሪቱ ባሉ የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያናት እንደተከበረ መገለፁን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.