ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው በብራይተን ተሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 22ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ በብራይተን 3 ለ1 ተሸንፏል፡፡
የብራይተንን የማሸነፊያ ግቦች ሚንቴህ ፣ ሚቶማ እና ሩተር ከመረብ ሲያሳርፉ÷የዩናይትድን ብቸኛ ግብ ደግሞ ፈርናንዴዝ አስቆጥሯል።
በተመሳሳይ ኖቲንግሃም ፎረስት ሳውዝሃምፕተንን እንዲሁም ኤቨርተን ቶተንሃምን 3 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።