አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሱዳን በዳርፉር ግዛት ተጨማሪ ወታደሮችን እንደምታሰፍር ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ አስታወቁ፡፡
ከትናንት በስቲያ ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት 60 ንጹሃን ዜጎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሱዳን በዳርፉር ግዛት ተጨማሪ ወታደሮችን እንደምታሰፍር ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ አስታወቁ፡፡
ከትናንት በስቲያ ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት 60 ንጹሃን ዜጎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡