አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ለመጀመሪያ ጊዜ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ማትረፉን አስታወቀ፡፡
ባንኩ ከታክስ በፊት ያገኘው የትርፍ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር 102 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ፕሬዘዳንት አቶ ደርቤ አስፋው ገልፀዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ለመጀመሪያ ጊዜ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ማትረፉን አስታወቀ፡፡
ባንኩ ከታክስ በፊት ያገኘው የትርፍ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር 102 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ፕሬዘዳንት አቶ ደርቤ አስፋው ገልፀዋል፡፡