አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ የሪፐብሊካን ሴናተሮች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ ከሚደርሰው የኢኮኖሚ ጫና ለማገገም የ1 ትሪሊየን ዶላር እቅድ ይፋ ማድረጋቸው ተገልጿል።
ከእቅዱ ውስጥም ለአሜሪካ ትምህርት ቤቶች ማነቃቂያ 100 ቢሊየን ዶላር እንዲሁም ለበርካታ አሜሪካውያን በነፍስ ወከፍ የሚከፈል የ1 ሺህ 200 ዶላር ክፍያ መካተቱም ታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ የሪፐብሊካን ሴናተሮች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ ከሚደርሰው የኢኮኖሚ ጫና ለማገገም የ1 ትሪሊየን ዶላር እቅድ ይፋ ማድረጋቸው ተገልጿል።
ከእቅዱ ውስጥም ለአሜሪካ ትምህርት ቤቶች ማነቃቂያ 100 ቢሊየን ዶላር እንዲሁም ለበርካታ አሜሪካውያን በነፍስ ወከፍ የሚከፈል የ1 ሺህ 200 ዶላር ክፍያ መካተቱም ታውቋል።