Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለተሰናባቹ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለተሰናባቹ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ምስጋና አቅርበዋል።

 

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷  “አዲሱን የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበርን በክብር ተቀብለናል፤ ተሰናባቹ ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት፣ ባለፉት ዓመታት ላሳዩት አመራር እና ወዳጅነት ምስጋናዬን አቀርባለሁ” ሲሉ አስፍረዋል።

 

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)  በመልዕክታቸው÷” ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ያደረጉትን ያላሰለሰ ጥረት የምታደንቅ ሲሆን በወደፊት ጉዞዎም መልካሙን ትመኛለች” ብለዋል።

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.