አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመሆን በመነን የልጃገረዶች አዳሪ ትምህርት ቤት በመገኘት ከትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ጋር ችግኝ ተክለዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀንበር 2 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብር በተለያዩ የከተማ አካባቢዎች ተካሂዷል።
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመሆን በመነን የልጃገረዶች አዳሪ ትምህርት ቤት በመገኘት ከትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ጋር ችግኝ ተክለዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀንበር 2 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብር በተለያዩ የከተማ አካባቢዎች ተካሂዷል።