አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትናትናው ዕልት ቲክቶክ መተግበሪያ ከአሜሪካ ሊታገድ ይችላል ማለታቸው የሚታወስ ነው።
የአሜሪካው የቴክኖሎጂ ኩባንያ የሆነው ማይክሮሶፍት የቲክቲኮን የአሜሪካ ድርሻን ለመግዛት ከባይትዳንስ ከተሰኘው የቻይና የቴክኖሎጂ ኩባንያ ጋር ድርድር ላይ ነበር።
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትናትናው ዕልት ቲክቶክ መተግበሪያ ከአሜሪካ ሊታገድ ይችላል ማለታቸው የሚታወስ ነው።
የአሜሪካው የቴክኖሎጂ ኩባንያ የሆነው ማይክሮሶፍት የቲክቲኮን የአሜሪካ ድርሻን ለመግዛት ከባይትዳንስ ከተሰኘው የቻይና የቴክኖሎጂ ኩባንያ ጋር ድርድር ላይ ነበር።