ዓለምአቀፋዊ ዜና

ዶናልድ ትራምፕ ቲክቶክ በአሜሪካ ሊታገድ ይችላል ማለታቸውን ተከትሎ ማይክሮሶፍት ከኩባንያው ጋር ሲያደርግ የነበረውን ድርድር አቋረጠ

By Tibebu Kebede

August 02, 2020

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትናትናው ዕልት ቲክቶክ መተግበሪያ ከአሜሪካ ሊታገድ ይችላል ማለታቸው የሚታወስ ነው።

የአሜሪካው የቴክኖሎጂ ኩባንያ የሆነው ማይክሮሶፍት የቲክቲኮን የአሜሪካ ድርሻን ለመግዛት ከባይትዳንስ ከተሰኘው የቻይና የቴክኖሎጂ ኩባንያ ጋር ድርድር ላይ ነበር።