አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ በተካሄደው መርሃ ግብር ከ4 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የቦንድ ግዢ ተካሄደ።
“ግድቡ የእኔ ነው” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው ስነ ስርዓት የክፍለ ከተማውና የወረዳ አስተዳደር አመራሮች፣ አርቲስቶች፣ ታዋቂ ግለሰቦች፣ አርሶ አደሮች እና ሌሎች ነዋሪዎች የቦንድ ግዢ ፈፅመዋል።
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ በተካሄደው መርሃ ግብር ከ4 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የቦንድ ግዢ ተካሄደ።
“ግድቡ የእኔ ነው” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው ስነ ስርዓት የክፍለ ከተማውና የወረዳ አስተዳደር አመራሮች፣ አርቲስቶች፣ ታዋቂ ግለሰቦች፣ አርሶ አደሮች እና ሌሎች ነዋሪዎች የቦንድ ግዢ ፈፅመዋል።