አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኮሮና ቫይረስ የህክምና ቡድን ወደ ሆንግ ኮንግ ላከች፡፡ የህክምና ቡድኑ 60 ዓባላትን የያዘ ሲሆን 7 የጤና ባለስልጣናትም ተካተውበታል፡፡