አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከግማሽ ሚሊየን መብለጡ ተገለፀ፡፡
በሃገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 511 ሺህ 485 የደረሰ ሲሆን ÷8 ሺህ 366 ሰዎችም ለህልፈት ተዳርገዋል ነው የተባለው፡፡
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከግማሽ ሚሊየን መብለጡ ተገለፀ፡፡
በሃገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 511 ሺህ 485 የደረሰ ሲሆን ÷8 ሺህ 366 ሰዎችም ለህልፈት ተዳርገዋል ነው የተባለው፡፡