አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክቶክ መተግበሪያ ከአሜሪካ ሊታገድ ይችላል ማለታቸውን ተከትሎ ማይክሮሶፍት የቲክቶክ የአሜሪካ ድርሻን ለመግዛት ሲያደርገው የነበረውን ድርድር ማቋረጡ የሚታወስ ነው።
የማይክሮስፍት ሃላፊ ሳትያ ናዴላ ከፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ውይይት ካደረጉ በኋላ ድርድሩ እንደሚቀጥል ተነግሯል።
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክቶክ መተግበሪያ ከአሜሪካ ሊታገድ ይችላል ማለታቸውን ተከትሎ ማይክሮሶፍት የቲክቶክ የአሜሪካ ድርሻን ለመግዛት ሲያደርገው የነበረውን ድርድር ማቋረጡ የሚታወስ ነው።
የማይክሮስፍት ሃላፊ ሳትያ ናዴላ ከፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ውይይት ካደረጉ በኋላ ድርድሩ እንደሚቀጥል ተነግሯል።