አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የ26 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 583 ደግሞ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
ሚኒስትሯ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ እንዳሰፈሩት በ24 ሰዓታት 6 ሺህ 907 የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተደርጎላቸው 583 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የ26 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 583 ደግሞ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
ሚኒስትሯ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ እንዳሰፈሩት በ24 ሰዓታት 6 ሺህ 907 የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተደርጎላቸው 583 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።