አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ለክልልና ከተማ አስተዳደር የፓርቲው ፅህፈት ቤቶች የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን አስረከበ፡፡
ዋና ጽህፈት ቤቱ 98 ሺህ ማስኮችንና 24 የሙቀት መለኪያዎችን ነው ለክልልና ከተማ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ሃላፊዎች ያስረከበው፡፡
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ለክልልና ከተማ አስተዳደር የፓርቲው ፅህፈት ቤቶች የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን አስረከበ፡፡
ዋና ጽህፈት ቤቱ 98 ሺህ ማስኮችንና 24 የሙቀት መለኪያዎችን ነው ለክልልና ከተማ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ሃላፊዎች ያስረከበው፡፡