አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ቤይሩት ከሚገኘው ቆንስላ ጋር ግንኙነት እንዲፈጥሩ አሳስበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቤይሩት በደረሰው ከፍተኛ ፍንዳታ እና ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ቤይሩት ከሚገኘው ቆንስላ ጋር ግንኙነት እንዲፈጥሩ አሳስበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቤይሩት በደረሰው ከፍተኛ ፍንዳታ እና ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል።