አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 29 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኬንያ 48 የአንድ ቤተሰብ አባላት የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የኬንያ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር የቤተሰቡ አንድ አባል የውጭ ሀገር ጉዞ አድርጎ እንደነበረ ነው ያስታወቀው።
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 29 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኬንያ 48 የአንድ ቤተሰብ አባላት የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የኬንያ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር የቤተሰቡ አንድ አባል የውጭ ሀገር ጉዞ አድርጎ እንደነበረ ነው ያስታወቀው።