ዓለምአቀፋዊ ዜና

በኬንያ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ 48 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

By Tibebu Kebede

August 05, 2020

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 29 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኬንያ 48 የአንድ ቤተሰብ አባላት የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የኬንያ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር የቤተሰቡ አንድ አባል የውጭ ሀገር ጉዞ አድርጎ እንደነበረ ነው ያስታወቀው።