ብልፅግና ፓርቲ እራሱን በራሱ እያረመ የሚሄድበትን ጠንካራ አደረጃጀት እንደሚያበጅ አስታወቀ

By Tibebu Kebede

August 08, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ እራሱን በራሱ እያረመ የሚሄድበት ጠንካራ አደረጃጀት እንደሚያበጅ አስታወቀ።

የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ቁጥጥርና ኢንስፔክሽን ኮሚሽን ከለውጡ በፊትና በኋላ ያለውን የስራ እንቅስቃሴና የኮሚሽኑ መዋቅር አደረጃጀት ጥናት ላይ በአዳማ እየመከረ ነው።