አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ እራሱን በራሱ እያረመ የሚሄድበት ጠንካራ አደረጃጀት እንደሚያበጅ አስታወቀ።
የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ቁጥጥርና ኢንስፔክሽን ኮሚሽን ከለውጡ በፊትና በኋላ ያለውን የስራ እንቅስቃሴና የኮሚሽኑ መዋቅር አደረጃጀት ጥናት ላይ በአዳማ እየመከረ ነው።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ እራሱን በራሱ እያረመ የሚሄድበት ጠንካራ አደረጃጀት እንደሚያበጅ አስታወቀ።
የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ቁጥጥርና ኢንስፔክሽን ኮሚሽን ከለውጡ በፊትና በኋላ ያለውን የስራ እንቅስቃሴና የኮሚሽኑ መዋቅር አደረጃጀት ጥናት ላይ በአዳማ እየመከረ ነው።