አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት 38 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የክልሉ መንግስት በጀትን አጽድቋል።
የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት 38 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የክልሉ መንግስት በጀትን አጽድቋል።
የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል።