የሀገር ውስጥ ዜና

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በ2012 በጀት ዓመት ለ15 ሺህ 563 መዛግብት እልባት መስጠቱን ተገለፀ

By Tibebu Kebede

August 08, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በ2012 በጀት ዓመት ለ15 ሺህ 563 መዛግብት እልባት መስጠቱን አስታወቀ።

የፍርድ ቤቱ ከፍተኛ አመራሮችና ዳኞች በዳኝነት ዘርፉ የ2012 ዕቅድ አፈጻጸም ላይ በዛሬው እለት ውይይት አካሂደዋል።