አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከቀረቡለት ከ201 ሺ በላይ መዝገቦች 177ሺ ለሚሆኑት ውሳኔ መስጠቱን የደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።
የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በክልሉ ምክር ቤት 11ኛ ጉባኤ ላይ እንዳለው ባሳለፍነው በጀት አመት በፍትሃብሄርና በወንጀል ከቀረቡለት 201 ሺ 347 መዝገቦች ውስጥ 177 ሺ 214 የሚሆኑት የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲያገኙ እድርጓል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከቀረቡለት ከ201 ሺ በላይ መዝገቦች 177ሺ ለሚሆኑት ውሳኔ መስጠቱን የደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።
የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በክልሉ ምክር ቤት 11ኛ ጉባኤ ላይ እንዳለው ባሳለፍነው በጀት አመት በፍትሃብሄርና በወንጀል ከቀረቡለት 201 ሺ 347 መዝገቦች ውስጥ 177 ሺ 214 የሚሆኑት የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲያገኙ እድርጓል።