አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኒጀር ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት የፈረንሳይ ዜግነት ያላቸው የእርዳታ ሰራተኞችን ጨምሮ የ8 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ።
በጥቃቱ ህይወታቸው ካለፈው ውስጥ 6 ሰዎች የፈረንሳይ ዜጎች ሲሆኑ፥ ቀሪዎቹ ደግሞ የኒጀር ዜግነት ያላቸው አሽከርካሪ እና አስጎብኚዎች ናቸው ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኒጀር ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት የፈረንሳይ ዜግነት ያላቸው የእርዳታ ሰራተኞችን ጨምሮ የ8 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ።
በጥቃቱ ህይወታቸው ካለፈው ውስጥ 6 ሰዎች የፈረንሳይ ዜጎች ሲሆኑ፥ ቀሪዎቹ ደግሞ የኒጀር ዜግነት ያላቸው አሽከርካሪ እና አስጎብኚዎች ናቸው ተብሏል።