የሀገር ውስጥ ዜና

የሲቪክ ማህበረሰቡ የህዝቦች በጎ እሴቶች እንዲጎለብቱ መስራት እንዳለባቸው ጠ/ሚ ዐቢይ አሳሰቡ

By Tibebu Kebede

August 11, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲቪክ ማህበረሰቡ የህዝቦች በጎ እሴቶች እንዲጎለብቱ መስራት እንዳለባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ከሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች ጋር በዛሬው እለት ተወያይተዋል።