አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረሰ በአምራች ሃይሉ ላይ ከፍ ያለ ጉዳት እንዳያደርስ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች አስታወቁ።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች፥ የቫይረሱ ስርጭት ተጽእኖ በምጣኔ ሃብቱ ላይ ከፍ ያለ ጉዳት እንዳያደርስ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ አንሰተዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረሰ በአምራች ሃይሉ ላይ ከፍ ያለ ጉዳት እንዳያደርስ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች አስታወቁ።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች፥ የቫይረሱ ስርጭት ተጽእኖ በምጣኔ ሃብቱ ላይ ከፍ ያለ ጉዳት እንዳያደርስ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ አንሰተዋል።