አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስር ለሰደዱ ማህበራዊ ችግሮች ዕልባት በመስጠት በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለሚገኙ ዜጎች የስራ ዋስትናን ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ የቀጣዮቹን አስር አመታት ዕቅድ መነሻ ያደረገ ውይይት ከተጠሪ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር እያካሄደ ይገኛል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስር ለሰደዱ ማህበራዊ ችግሮች ዕልባት በመስጠት በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለሚገኙ ዜጎች የስራ ዋስትናን ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ የቀጣዮቹን አስር አመታት ዕቅድ መነሻ ያደረገ ውይይት ከተጠሪ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር እያካሄደ ይገኛል፡፡