አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሸገርን ማስዋብ ስራ ላይ ለተሰማሩ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ የከተማችን ገፅታ የላቀ ለውጥ እንዲያሳይ ላደረጉ እና ገንዘባቸውን፣ ጊዜያቸውን እና ጉልበታቸውን ሳይቆጥቡ ያፈሰሱትን ጥቂት ደፋር ሰዎች አለማመስገን አይቻልም ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሸገርን ማስዋብ ስራ ላይ ለተሰማሩ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ የከተማችን ገፅታ የላቀ ለውጥ እንዲያሳይ ላደረጉ እና ገንዘባቸውን፣ ጊዜያቸውን እና ጉልበታቸውን ሳይቆጥቡ ያፈሰሱትን ጥቂት ደፋር ሰዎች አለማመስገን አይቻልም ብለዋል፡፡