አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በመጭው አርብ የምታመጥቀው ሳተላይት መረጃዎችን በመሰብሰብ ለተቋማት ለማቀበል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ገለፀ።
ኢትዮጵያ በታሪኳ የመጀመሪያ ሳታላይቷን አርብ ታህሳስ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ህዋ ለማምጠቅ ቅድመ ዝግጅቷን አጠናቃለች።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በመጭው አርብ የምታመጥቀው ሳተላይት መረጃዎችን በመሰብሰብ ለተቋማት ለማቀበል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ገለፀ።
ኢትዮጵያ በታሪኳ የመጀመሪያ ሳታላይቷን አርብ ታህሳስ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ህዋ ለማምጠቅ ቅድመ ዝግጅቷን አጠናቃለች።