የሀገር ውስጥ ዜና

የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ከኢንጂነር ታከለ ኡማ ጋር ተወያየ

By Tibebu Kebede

December 18, 2019

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ጋር ተወያየ።

ኮሚሽኑ ከተቋቋመ ወዲህ እየሰራቸው ያሉ ስራዎችን በተመለከተ እና የከተማ አስተዳደሩ የሚጠበቅበትን ማድረግ በሚገባው ጉዳዮች ላይ ነው መክሯል።