አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ጋር ተወያየ።
ኮሚሽኑ ከተቋቋመ ወዲህ እየሰራቸው ያሉ ስራዎችን በተመለከተ እና የከተማ አስተዳደሩ የሚጠበቅበትን ማድረግ በሚገባው ጉዳዮች ላይ ነው መክሯል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ጋር ተወያየ።
ኮሚሽኑ ከተቋቋመ ወዲህ እየሰራቸው ያሉ ስራዎችን በተመለከተ እና የከተማ አስተዳደሩ የሚጠበቅበትን ማድረግ በሚገባው ጉዳዮች ላይ ነው መክሯል።