አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 12 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግሉ ዘርፍ ፈጠራ በታከለበት መንገድ ምርቶችን በማዳበር በቡና ኢንዱስትሪው ቢሰማራ የላቀ ውጤት እንደሚስገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያን ቡና እሴት በመጨመር ለዓለም ገበያ የሚቀርብ ድርጅት ጎብኝተዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 12 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግሉ ዘርፍ ፈጠራ በታከለበት መንገድ ምርቶችን በማዳበር በቡና ኢንዱስትሪው ቢሰማራ የላቀ ውጤት እንደሚስገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያን ቡና እሴት በመጨመር ለዓለም ገበያ የሚቀርብ ድርጅት ጎብኝተዋል።