የሀገር ውስጥ ዜና

በኦሮሚያ ክልል በሁሉም አካባቢዎች በፀረ ሰላም ሀይሎች ተድርጎ የነበረው የአድማ ጥሪ በህዝቡና በፀጥታ አካላት ተሳትፎ መክሸፉ ተገለፀ

By Tibebu Kebede

August 18, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 12 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሁሉም አካባቢዎች በፀረ ሰላም ሀይሎች ተድርጎ የነበረው የአድማ ጥሪ በህዝቡና በፀጥታ አካላት ተሳትፎ መክሸፉን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ።

የአሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።