አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ታላቁ የህዳሴ ግድብ የነጻነት አርማችን ሲሉ ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የቦርድ አባላትና የፕሮጀክቱ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ሪፖርት በቀረበላቸው ወቅት ነው።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ታላቁ የህዳሴ ግድብ የነጻነት አርማችን ሲሉ ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የቦርድ አባላትና የፕሮጀክቱ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ሪፖርት በቀረበላቸው ወቅት ነው።