አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ከሚሽን የተያዘው የ10 አመት መሪ የልማት እቅድ ውጤታማነት የሲቪክ ማህበራቱ ሚናቸውን እንዲወጡ ጠየቀ::
ኮሚሽኑ ከሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ጋር በመሪ እቅዱ ላይ እየተወያየ ሲሆን፥ የፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ፍፁም አሰፋ የ10 አመት መሪ የልማት እቅድን መነሻ፣ ባህሪ እና እቅዱን ለማሳካት የሚያስችሉ አቅሞች ዙሪያ እንዲሁም ሌሎች ዋና ዋና ነጥቦችን አቅርበዋል፡፡