የሀገር ውስጥ ዜና

የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል- ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች

By Tibebu Kebede

August 23, 2020

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ።

የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከተለያዩ ክፍለ ከተሞች ከተውጣጡ ሴቶች ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡