አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ሰላም በማስፈን የዲሞክራሲ ግንባታ ሂደት ግቡን እንዲመታ የሴቶች ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ።
በሀገር ሰላምና በዲምክራሲ ግንባታ ዉስጥ የሴቶች ተሳትፎ በሚል መሪ ቃል በጅግጅጋ ከተማ የሴቶች ኮንፍረንስ ተካሄዷል።
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ሰላም በማስፈን የዲሞክራሲ ግንባታ ሂደት ግቡን እንዲመታ የሴቶች ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ።
በሀገር ሰላምና በዲምክራሲ ግንባታ ዉስጥ የሴቶች ተሳትፎ በሚል መሪ ቃል በጅግጅጋ ከተማ የሴቶች ኮንፍረንስ ተካሄዷል።