አዲስ አበባ፣ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያዊያን ወጣቶችን የተሻለ ተጠቃሚ የሚያደርግ ”ዩዝ ኮኔክት ኢትዮጵያ” የተሰኘ ሀገራዊ ፕሮግራም በይፋ ሊጀመር ነው፡፡ ሀገራዊ ፕሮግራሙን በይፋ ለማስጀመር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያዊያን ወጣቶችን የተሻለ ተጠቃሚ የሚያደርግ ”ዩዝ ኮኔክት ኢትዮጵያ” የተሰኘ ሀገራዊ ፕሮግራም በይፋ ሊጀመር ነው፡፡ ሀገራዊ ፕሮግራሙን በይፋ ለማስጀመር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡