አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና የሳዑዲ አረቢያ የልማት ፈንድ የ140 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነት በዛሬው እለት ተፈራርመዋል።
የብድር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እና የሳዑዲ አረቢያ የልማት ፈንድ ምክትል ሊቀ መንበር ካሊድ አልክሁድራ ናቸው የተፈራረሙት።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና የሳዑዲ አረቢያ የልማት ፈንድ የ140 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነት በዛሬው እለት ተፈራርመዋል።
የብድር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እና የሳዑዲ አረቢያ የልማት ፈንድ ምክትል ሊቀ መንበር ካሊድ አልክሁድራ ናቸው የተፈራረሙት።