የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ ጃንጥራር አባይ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የአቅመ ደካሞችን ቤት እድሳት አስጀመሩ

By Tibebu Kebede

August 26, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በመገኘት የአቅመ ደካሞችን ቤት እድሳት አስጀምረዋል፡፡

በመርሃ ግብሩ ላይ አቶ ጃንጥራር አባይ እንደገለጹት የከተማ አስተዳደሩን ጥሪ በመቀበል በኮቪድ19 ወረርሽኝ ሳቢያ ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን በመደገፍ ላይ ያሉ ባለሃብቶችን እና በጎ ፍቃደኛ ግለሰቦችን አመስግነዋል፡: