አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ከተመራው የጉራጌ የልማት ማህበር አባላት ጋር ተወያይተዋል።
የጉራጌ ልማት ማህበር አባላት በከተማዋ አጠቃላይ የልማት እንቅስቃሴ ላይ ተሳትፎ ለማድረግ በሚችሉበት ሁኔታ ዙሪያ ነው ውይይቱ የተደረገው።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ከተመራው የጉራጌ የልማት ማህበር አባላት ጋር ተወያይተዋል።
የጉራጌ ልማት ማህበር አባላት በከተማዋ አጠቃላይ የልማት እንቅስቃሴ ላይ ተሳትፎ ለማድረግ በሚችሉበት ሁኔታ ዙሪያ ነው ውይይቱ የተደረገው።