የሀገር ውስጥ ዜና

ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ነገ በአዲስ አበባ ይካሄዳል

By Tibebu Kebede

December 19, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በነገው እለት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገልጿል።

ኮንፈረንሱ ”ለሁላችንም የምትመች ኢትዮጵያን በጋራ እንፍጠር” በሚል መሪ ቃል እንደሚካሄም ተነግሯል።