አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በነገው እለት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገልጿል።
ኮንፈረንሱ ”ለሁላችንም የምትመች ኢትዮጵያን በጋራ እንፍጠር” በሚል መሪ ቃል እንደሚካሄም ተነግሯል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በነገው እለት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገልጿል።
ኮንፈረንሱ ”ለሁላችንም የምትመች ኢትዮጵያን በጋራ እንፍጠር” በሚል መሪ ቃል እንደሚካሄም ተነግሯል።